የቸልሲ አዲሱ አምበል – ሪስ ጀምስ!
✅ አሜሪካዊው ግብ ጠባቂ ማት ተርነር ከአርሰናል ወደ ኖቲንግሃም ፎረስት ተዛወረ።
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የአሜሪካ ቆይታን አስመልክቶ ጋዜጣዊ መግለጫ ሐሙስ ነሐሴ 4/2015 ከቀኑ 9፡00 በኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የመሰብሰቢያ አዳራሽ ተዘጋጅቷል። 👉 ኢእፌ
የሰዓት ለውጥ!
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የአሜሪካ ቆይታን አስመልክቶ የሚሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ የሰዓት ሽግሽግ በማድረግ ሐሙስ ነሐሴ ነሐሴ 4 ከቀኑ 10:00 ላይ በኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የመሰብሰቢያ አዳራሽ የሚከናወን መሆኑን እንገልፃለን።
EFF
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ከረጅም በረራ በኋላ አዲስ አበባ ደርሷል።
EFF
👉 አርሰናል ዴቪድ ራያን ለማስፈረም ከብሬንትፎርድ ጋር በቃል ደረጃ ተስማማ -” ፋብሪዚዮ።👉 ግብ ጠባቂው ወደ ኖቲንግሃም ፎረስት የሚያቀናውን ማት ተርነርን ይተካል።
✅ የማንችስተር ዩናይትድ 3ኛ መለያን እንዴት አገኛችኹት?
👉 ቶተንሃም አሌሆን 20 ሚዶ በሚደርስ ገንዘብ ከሮዛሪዮ ሴንትራል አስፈረመ።
✅ ቶተንሃም ቫን ደቬንን ከቮልስበርግ አስፈረመ።
ፓሪስ ሳን ዠርመ የኪሊያን ኤምበፔን ፖስተር ከስቴድየሙ ላይ እያነሳ ነው – ESPN FC.
አንጋፋው ግብ ጠባቂ ያን ዞመ ኢንተር ሚላንን ተቀላቀለ።
ጎንካሎ ራሙስ ፓሪስ ሳን ዠርመን ተቀላቀለ።
👉 በውሰት ከቋሚነት አማራጭ ጋር።
ቸልሲ ክርስቶፈር እንክንኩ በጉዳት ለረጅም ሳምንታት ከሜዳ እንደሚርቅ አሳወቀ።
👉 አንዳንድ መረጃዎች እስከ 16 ወራት ከሜዳ ሊርቅ ይችላል እያሉ ነው።
👉 እንኩንኩ ቀዶ ህክምና አድርጓል።
ለስፖርቱ ሚዲያ አካላት
የ2016 ዓ.ም የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መርሃ ግብር መስከረም 20/2016 ዓ.ም እንደሚጀምር ይታወቃል።
ስለሆነም የውድድር ዓመቱ መርሃ ግብር የእጣ ማውጣት ሐሙስ ነሐሴ 04/2015 ዓ.ም በአክሲዮን ማህበሩ ፅ/ቤት ከቀኑ 8፡30 ይከናወናል።
በመሆኑም በእለቱ በተጠቀሰው ቦታ እና ሰዓት በመገኘት የሚድያ ሽፋን እንድትሰጡ እንጠይቃለን።
👉 አክሲዮን ማህበሩ